“እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሳችሁ” - የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት

Orthodox Easter

Meaza Genet Molla (T-L), Etsegenet Luelseged (B-L), Alganesh Abegaz (B-R) and Martha Shewangzaw (R). Source: Molla, Luelseged, Abegaz, Shewangzaw

ወ/ሮ መዓዛ ገነት ሞላ (ከብሪስበን)፣ ወ/ሮ ዕፀገነት ልዑል ሰገድ (ከፐርዝ)፣ ወ/ሮ አልጋነሽ አበጋዝ (ከአደላይድ) እና ወ/ሮ ማርታ ሸዋንግዛው (ከሜልበርን) ስለ ፋሲካ ፆምና የበዓለ ትንሣኤ አከባበራቸው ይናገራሉ። ለኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ የመልካም በዓል ምኞታቸውን ይገልጣሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now