የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

የኢትዮጵያ የበሬ ቆዳ በጥሬው ለምግብነት እየዋለ መሆኑ ተነገረ


አንኳሮች
  • የተቃዋሚ ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ መዘግየት፣ የነዳጅ እጥረትና የፀጥታ ስጋቶች በቅስቀሳ ሥራቸው ላይ ዕንቅፋት መሆናቸውን እየገለጡ ነው
  • የምርጫ ቦርድ በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ ለተመዘገቡ የግል ዕጩ ተወዳዳሪዎች ነፃ የአየር ሰዓት ድልድል ይፋ አደረገ
  • የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስድስት ዘመናዊ ቦይንግ 787-9 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ለመግዛት ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ተፈራረመ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now