ምርጫ 2013“ወደ ፖለቲካው ገፍትሮ ያስገባኝ የሕፃናትና የእናቶች ደም፣ የአረጋውያን በገዛ አገራቸው መሰደድ ነው” - ደራሲ አበረ አዳሙ

Abere Adamu.

Abere Adamu. Source: A.Adamu

ደራሲ አበረ አዳሙ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ፕሬዚደንት ናቸው። በዘንድሮው የአገር አቀፍ ምርጫ በጎጃም ስናን ወረዳ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይወዳደራሉ። እንደምን ከጥበብ ሕይወት ወደ ፖለቲካው ዓለም ተሻግረው የሕዝብ ዕንባ ለማበስ እንደተነሳሱ ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • ከሥነ ጽሑፍ አምባ ወደ ፓርላማ
  • የወቅቱ የኢትዮጵያ ፈተና መንሰዔዎች
  • ቀዳሚ አገራዊ አጀንዳዎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now