“ትኩረታችን በኢትዮጵያና አውስትራሊያ መካከል ያሉ ዕምቅ ምቹ ዕድሎችን ወደ ላቀ ደረጃ ማድረስ ነው” - አምባሳደር ዶ/ር ሙክታር ከድር15:46Ambassador Dr Muktar Kedir. Source: M.Kedirኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (13.56MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሙክታር ከድር በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ናቸው። ቀደም ሲልም በኦሮሚያ ክልል ፕሬዚደንትነት፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርነት ማዕረግ የሪፎርም፣ የመልካም አስተዳደርና የሲቪል ሰርቪስ ዘርፍ አስተባባሪ፣ በኦቶዋ ካናዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በባለሙሉ ስልጣን ሚኒስትር ማዕረግ የኢኮኖሚና ቢዝነስ ዘርፍ ኃላፊና በሌሎችም የተለያዩ መንግሥታዊ የኃላፊነት ዕርከኖች አገልግለዋል። ስለ ኢትዮጵያና የአውስትራሊያ ግንኙነቶች ደረጃ ይገልጣሉ።አንኳሮች የኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ማኅበረሰብን መገንዘብየኢትዮጵያና አውስትራሊያ ግንኙነቶች በዲፕሎማሲ፣ ሙዋዕለ ንዋይ ፍሰት፣ ታዳሽ ኃይልና ንግድ ዘርፎችየኢትዮ - አውስትራሊያ የወደፊት አራት ዋነኛ የግንኙነት ትኩረት አቅጣጫዎችShareLatest podcast episodesበሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ምልክቶች ይፋ ሆነ"ጥሩ ተከታይ ሳይኖር ጥሩ መሪ ይኖራል ብሎ ማሰብ የማይመስል ነገር ነው፤ ጥሩ ተከታይን ማፍራትም የመሪው ተግባር ነው" ዶ/ር ታደሰ ብሩ#104 Talking about school exams | NAPLANየአፍሪካ ቀንድ ችግሮች ያለ ምንም ውጭያዊ ጣልቃ ገብነት በቀጣናው ሀገራት ሊፈታ እንደሚገባ የተርክዬ ፕሬዚደንት አሳሰቡ