ምርጫ 2013 “ቋንቋ የመግባቢያ ድልድያችን እንጂ የመለያያ መስመራችን አይደለም” - ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው13:52Dr Seife-Selassie Ayalew. Source: SS.Ayalewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.15MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው - የእናት ፓርቲ ተጠባባቂ ፕሬዚደንት ናቸው። አገር አቀፍ ፓርቲያቸው ከተመሠረተ ከአንድ ዕንቁጣጣሽ ዕድሜ ባይኖረውም በዘንድሮው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ከብልፅናና ኢዜማ ፓርቲዎች ቀጥሎ 600 ዕጩ ተወዳዳሪዎችን በማቅረብ ሶስተኛው ትልቁ ፓርቲ ነው። “ከበቂ በላይ ግፍ፣ መከራና ስቃይ ያረፈባት ኢትዮጵያ በዚህ ምርጫ እንደ አገር አሸናፊ ሆና መውጣት አለባት” ይላሉ።አንኳሮች ኢትዮጵያዊ አንድነትፍትሕና ብሔራዊ ዕርቅየምርጫ 2013 የጊዜ ሰሌዳ መራዘምና ፋይዳዎችShareLatest podcast episodesበሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ምልክቶች ይፋ ሆነ"ጥሩ ተከታይ ሳይኖር ጥሩ መሪ ይኖራል ብሎ ማሰብ የማይመስል ነገር ነው፤ ጥሩ ተከታይን ማፍራትም የመሪው ተግባር ነው" ዶ/ር ታደሰ ብሩ#104 Talking about school exams | NAPLANየአፍሪካ ቀንድ ችግሮች ያለ ምንም ውጭያዊ ጣልቃ ገብነት በቀጣናው ሀገራት ሊፈታ እንደሚገባ የተርክዬ ፕሬዚደንት አሳሰቡ