ምርጫ 2013 “ቋንቋ የመግባቢያ ድልድያችን እንጂ የመለያያ መስመራችን አይደለም” - ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው

Dr Seife-Selassie Ayalew.

Dr Seife-Selassie Ayalew. Source: SS.Ayalew

ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው - የእናት ፓርቲ ተጠባባቂ ፕሬዚደንት ናቸው። አገር አቀፍ ፓርቲያቸው ከተመሠረተ ከአንድ ዕንቁጣጣሽ ዕድሜ ባይኖረውም በዘንድሮው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ከብልፅናና ኢዜማ ፓርቲዎች ቀጥሎ 600 ዕጩ ተወዳዳሪዎችን በማቅረብ ሶስተኛው ትልቁ ፓርቲ ነው። “ከበቂ በላይ ግፍ፣ መከራና ስቃይ ያረፈባት ኢትዮጵያ በዚህ ምርጫ እንደ አገር አሸናፊ ሆና መውጣት አለባት” ይላሉ።


አንኳሮች


 

  • ኢትዮጵያዊ አንድነት
  • ፍትሕና ብሔራዊ ዕርቅ
  • የምርጫ 2013 የጊዜ ሰሌዳ መራዘምና ፋይዳዎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now