ለትግራይ ቀውስ ዕልባት ለማበጀት ወታደራዊ ወይስ ፖለቲካዊ መፍትሔ?

The Angel of Peace.

The Angel of Peace. Source: Getty

ወ/ሮ ማሜ ወርቁ - በዩናይትድ ስቴትስ ዌስት ኮስት የሕዝባዊ ዲፕሎማሲ ሰብሳቢ፣ ዶ/ር ዑስማኢል ጎርሴ - የኢትዮጵያ ሶማሌ ዲሞክራሲያዊ ፎረም ሊቀመንበርና ደጀን የማነ - በኒው ሳውዝ ዌይልስ ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ሶስተኛ ዲግሪ ተማሪ፤ በኢትዮጵያ መንግሥት የተናጠል ተኩስ ማቆም ዕወጃና ለትግራይ ቀውስ ሰላማዊ መፍትሔ ፍለጋ ሂደት ላይ አተያያቸውን ያንጸባርቃሉ።


አማራጭ መፍትሔዎች

  •  የኢትዮጵያ መንግሥትም ሕወሓትም ጦርነት ያቆሙ
  • ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሁሉም ባለድርሻዎች ጋር ተቀምጠው ይነጋገሩ
  • ልዩነቶቻችንን በማጥበብ በጋራ በሚያስማሙን ጉዳዮች ላይ እናተኩር

-      ዶ/ር ዑስማኢል ጎርሴ

Dr Ismail Gorse.
Dr Ismail Gorse. Source: I.Gorse
  •  ንግግር ሲባል የአንድ ወገን ብቻ ሆኖ መታየት የለበትም
  • ፖለቲካዊም ሆነ ወታደራዊ አማራጮች መፍትሔ አይሆኑም
  • ሉዓላዊነትን ለማስከበር ሲባል ማድረግ የማንሻው ቢሆን እንኳ ማድረግ ግድ የምንሰኘበትም ሁኔታ ሊኖር ይችላል

-      ወ/ሮ ማሜ ወርቁ

Mamay Worku.
Mamay Worku. Source: M.Worku
  •  ጦርነት አማራጭ አይሆንም፤ ለሰላም የሚከፈል መስዋዕትነት ያስፈልጋል
  • ሕገ መንግሥቱን የምንጠራ ከሆነ ሕገ መንግሥቱን እየጠራን፤ ታሪክም የምንጠራ ከሆነ ታሪክ እየጠራን ያሉንን ችግሮች እየጠራን በጠረጴዛ ዙሪያ መፍታት መቻል አለብን
  • እያንዳንዱ ክልል ሕዝበ ውሳኔ ማካሔድ አለበት  

-      ደጀን የማነ

Dejen Yemane.
Dejen Yemane. Source: D.Yemane

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now