ተኩስ አቁም
“የኢትዮጵያ መንግሥት የተናጠል ተኩስ ማቆም ለሕዝብ ያለውን ጥንቃቄ፣ ዕይታና ዘላቂ ተፅዕኖዎች አርቆ የማየት ችሎታን የሚያመላክት ይመስለኛል። ውሳኔው ለትግራይ ሕዝብ፣ ለሚዲያ ለማኅበራዊ ሚዲያና ለዓለም አቀፍ ማኅበረሰብም መልዕክት መላክ ይመስለኛል።” ወ/ሮ ማሜ ወርቁ

Mamay Worku. Source: M.Worku
“የኢትዮጵያ መንግሥት ምንም እንኳ የተናጠል ተኩስ ማቆም እርምጃ ቢወስድም ጦርነቱ ገና አልቆመም። መንግሥት ጦሩን እያሰባሰበ ነው።” ዶ/ር ዑስማኢል ጎርሴ

Dr Ismail Gorse. Source: I.Gorse
“መንግሥት የወሰደው ውሳኔ የጦርነቱን አቅጣጫ ቀየረ እንጂ ተኩስ አላቆመም።” ደጀን የማነ

Dejen Yemane. Source: D.Yemane





