"ከሞትኩ በኋላ ሰው ላይ ክፋት የማይሠራ ሰው ብለው ቢያስቡኝ ይበቃኛል" - ፕ/ር ጌታቸው ኃይሌ

Prof Getachew Haile.

Prof Getachew Haile. Source: G.Haile

ጁን 10, 2021 ከዚህ ዓለም ለዘላለሙ ተሰናብተው ጁን 18, 2021 በአገረ አሜሪካ ቅዱስ ዮሐንስ ገዳም የሚያርፉት ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ፤ በቤተሰባቸው ልብ ውስጥ ማንም ሊሞላው የማይችለው ክፍተት መፍጠራቸው እውነት ነው። በሕይወት ሳሉ በተለይም ባለቤታቸውን ወ/ሮ ምሥራቅን ከሕይወታቸው ነጥለው አያዩ ስለነበር "ባለቤቴ ቆንጆ፣ ጨዋ፣ ለቤተሰብዋ ማንኛውንም ነገር አድርጋ መጨረሻ የምታገለግለው ራሷን ነው። ለኔ ሕይወቴ ነች" ብለው ነበር የሚገልጧቸው። እርግጥ ነው፤ ፕ/ር ጌታቸው በሥራዎቻቸውና የአገር ፍቅር ስሜታቸው ከሕይወት በኋላ ይኖራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now