አቶ ታየ ደንደአ - የብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ፤ የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ ‘በመደመር ዕሳቤና በውህደቱ አላምንም ማለታቸውን ተከትሎ አተያያቸውን ያንጸባርቃሉ።
“አቶ ለማ መገርሣ መድረክ ላይ ሆነው ውህደቱ አስፈላጊ አይደለም፤ የመደመር ዕሳቤው አያስኬድም አላሉም። አማራጭም አላቀረቡም።” - ታየ ደንደአ
Taye Dendea Source: Courtesy of PD