ባለፈው አንድ አሠርት ዓመት የዓለም ስደተኞች ቁጥር በእጥፍ ናረ

Ethiopian refugees

Ethiopian refugees, who fled the Tigray conflict, walk in the Tenedba camp in Mafaza, eastern Sudan on January 8, 2021. Source: Getty

በተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ዓመታዊ ሪፖርት መሠረት፤ በዓለም ላይ በአስገዳጅ ሁኔታዎች ሳቢያ ለመፈናቀል ግድ የሚሰኙ ሰዎች ቁጥር እያሻቀበ ሲሆን፤ ከቶውንም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ባይከሰትና ዓለም አቀፍ ድንበሮች ባይዘጉ ኖሮ የስደተኞች ቁጥር በእጅጉ የላቀ ይሆን እንደነበር ተመልክቷል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now