Like Father, Like Sons: Meet the former Ethiopian national football team players

Meet the former Ethiopia national football team players (Like Father, like sons)

Source: SBS Amharic

አቶ ወንድሙ በቀለ እ.ኢ.አ. በ1953 ዓ.ም. የመብራት ኃይል (ኤሌክትሪክ) ቡድን መሥራች ናቸው። ቡድናቸውን በተጫዋችነትና አሰልጣኝነትም አገልግለዋል፤ ሲልም ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአንደኛው የአፍሪካ ዋንጫ ሱዳን ላይ ተጫውተዋል። ሁለት ወንዶች ልጆቻቸውን ኢርሚያስ ወንድሙንና ሰሎሞን ወንድሙን በእግራቸው ተክተው ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋችነት አብቅተዋል። በወርኃ ኦገስት የፊልም ዳይሬክተር ዓቢይ አየለና የእግር ኳስ አሰልጣኝ አስፋው ሳህሉ፤ የአቶ ወንድሙን አስገራሚና ድንቅ ግለ ታሪክን በዶክሜንታሪ ፊልም ቀርጸው ለአገራዊ አስተዋጽኦዎቻቸው የምሥጋና ክብርና ሞገስን አላብሰዋቸዋል።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service