ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፤ የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራት ፓርቲ ሊቀመንበር፤ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ምክትል ሊቀመንበርና የውጭ ጉዳይ ኃላፊ፤ ስለ ወቅታዊው የኢትዮጵያ ሁኔታ፣ የኢትዮጵያና ኤርትራ የሰላም ስምምነትና በኤርትራ የጦር ምርኮኛ ወንድማቸውን ኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስን ጉዳዮች አንስተው ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Kassahun Seboqa
Source: SBS
Share this with family and friends


