የውይይት መድረክ - የራያ ሕዝብ ታሪካዊ መነሻና ማንነት - ክፍል 2

Panel discussion Raya Pt 2

Source: Courtesy of AA, BH, and TM

ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የራያ ማንነት ጥያቄ አነጋጋሪ ሆኗል። በዚሁ በማንነት ጥያቄ ጉዳይ ላይ የራያ ተወላጅ ከሆኑት ወ/ሮ አስቴር አስገዶም፣ አቶ በርሄ ሐጎስና ዶ/ር ተበጀ ሞላ ጋር በውውይት መድረካችን ተነጋግረናል። ወ/ሮ አስቴር አስገዶም “ ‘ራያ የማን ነው?’ ከሚለው ራያን ማን ያስተዳድረው የሚለው ጥያቄ የሚያመች ይመስለኛል። ሁሉን አቃፊ ሲስተም መፈጠር አለበት ” ይላሉ። አቶ በርሄ ሐጎስ “የራያ ሕዝብ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው ያለው። ማንነቱን ያውቃል። ስለ መላው ኢትዮጵያ ማሰብ ይሻላል።” ሲሉ፤ ዶ/ር ተበጀ ሞላ “ራያ ውሁድ ማንነት ያለው፤ ራሱን ችሎ በእግሩ የሚቆም አንድ ሕዝብ ነው ብዬ አምናለሁ” በማለት አተያያቸውን ያጋራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service