አንኳሮች
- ኢትዮጵያና አዘርባጃን በተለያዩ መስኮች አብረው ለመሥራት መስማማታቸውን ገለጡ
- ክሪፕቶ ከረንሲን በብር መገበያየት ያስቀጣል ተባለ
- ለዓለም የንግድ ድርጅት አባልነት የሚደረገው የሰባተኛው ዙር ድርድር ከሚያዝያ 14 - 15 እንደሚከናወን ተነገረ
- ሰሞኑን በመካከለኛው ምሥራቅ በተከሰተው የፀጥታ ሁኔታ ሳቢያ ወደ ቀጠናውም ሆነ ከቀጠናው ወደ አዲስ አበባ ከሚያደርጋቸው በረራዎች ውስጥ የተወሰኑትን በጊዜያዊነት ለማቋረጥ መወሰኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ
- ሳፋሪ ኮም ኢትዮጵያ በሀገሪቱ ሁሉም ክልሎች የኔትዎርክ አገልግሎት ሽፋን ማዳረሱን አመለከተ





