“አውስትራሊያ ውስጥ ያሉ ምዕመናን ላደረጉት እርዳታ የማመሰግንበት ቃል የለኝም” – ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ

Abune Petros Source: Supplied
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ - የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አሕጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤ አሕጉረ ስብከቱ በኮሮናቫይረስ የተጠቁ ወገኖችን ለመርዳት ስላሰባሰበው ችሮታ ይናገራሉ።
Share

Abune Petros Source: Supplied

SBS World News