Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"ጥረታችን የአሜሪካ አስተዳደር በኢትዮጵያ ላይ ያለውን አስተሳሰብ እንዲቀይር ነው፤ ጥቅሙ ለአሜሪካም ለኢትዮጵያም ነው" አቡነ ጴጥሮስ

Community

Ethiopian religious leaders in Washington D.C. Source: A.Petros

ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በሰሜን አሜሪካ ኒውዮርክና አካባቢ ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤ ሰሞኑን በአገረ አሜሪካና ካናዳ ያሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሃይማኖት መሪዎች በዩናይትድ ስቴትስና ኢትዮጵያ መንግሥታት መካከል የአቋምና የአመለካከት ልዩነቶች እንዲሻሻሉ ስለጀመሩት ጥረት ይናገራሉ።


Published

Updated

By Martha Tsegaw

Source: SBS



Share this with family and friends


ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በሰሜን አሜሪካ ኒውዮርክና አካባቢ ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤ ሰሞኑን በአገረ አሜሪካና ካናዳ ያሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሃይማኖት መሪዎች በዩናይትድ ስቴትስና ኢትዮጵያ መንግሥታት መካከል የአቋምና የአመለካከት ልዩነቶች እንዲሻሻሉ ስለጀመሩት ጥረት ይናገራሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now