"ጥረታችን የአሜሪካ አስተዳደር በኢትዮጵያ ላይ ያለውን አስተሳሰብ እንዲቀይር ነው፤ ጥቅሙ ለአሜሪካም ለኢትዮጵያም ነው" አቡነ ጴጥሮስ

Community

Ethiopian religious leaders in Washington D.C. Source: A.Petros

ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በሰሜን አሜሪካ ኒውዮርክና አካባቢ ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤ ሰሞኑን በአገረ አሜሪካና ካናዳ ያሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሃይማኖት መሪዎች በዩናይትድ ስቴትስና ኢትዮጵያ መንግሥታት መካከል የአቋምና የአመለካከት ልዩነቶች እንዲሻሻሉ ስለጀመሩት ጥረት ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now