ብፅእ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የምስራቅ አውስትራሊያ እና ኒውዚላን አህጉረ ሰብከት ሊቀ ጳጳስ የ2013 አም የአትዮጵያን አዲስ አመት በአልን አስመልክተው ባስተለለፉት መልእክታቸው ዘመኑ የሰላም የፍቅር የይቅርታ የእርቅ የመሻገር እና የመተማመን ይሆናል ብዬ አምናለሁ ብለዋል፡፡
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Abune Petros Source: SBS Amharic
Published
By Martha Tsegaw
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

