" እንኳን ከዘመነ ዮሃንስ ወደ ዘመነ ማቲዎስ በሰላም አሸጋገረን በዚህ አዲስ አመት እግዚአብሄር ለኢትዮጵያውያን ያዘጋጀው በረከት አለ ብዪ አምናለሁ :: "- ብፅእ አቡነ ጴጥሮስ

.

Abune Petros Source: SBS Amharic

ብፅእ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የምስራቅ አውስትራሊያ እና ኒውዚላን አህጉረ ሰብከት ሊቀ ጳጳስ የ2013 አም የአትዮጵያን አዲስ አመት በአልን አስመልክተው ባስተለለፉት መልእክታቸው ዘመኑ የሰላም የፍቅር የይቅርታ የእርቅ የመሻገር እና የመተማመን ይሆናል ብዬ አምናለሁ ብለዋል፡፡



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service