አውስትራሊያ አፍጋኒስታንን ይቅርታ ጠየቀች

Angus Campbell has apologised over a report detailing allegations of unlawful killings and cruelty of Afghans by Australian special forces. Source: AAP
የአውስትራሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰን - በአውስትራሊያ ልዩ ኃይል አፍጋኒስታን ውስጥ የተፈጸሙ ሕጋዊ ያልሆኑ ግድያዎች፣ ማጎሳቆሎችና መሸፋፈኖችን አስመልክቶ በጦር ወንጀል ሊያስጠይቅ የሚችል ሪፖርት ይፋ መሆን ጋር ተያይዞ የአፍጋኒስታን ፕሬዚደንት አሽራፍ ግሃኒን ይቅርታ ጠይቀዋል። ይቅርታዎቹ ባለ ሁለት ዘርፎች ሲሆኑ አንደኛው ለአፍጋኒስታን ሕዝብ፤ ሁለተኛው ለአውስትራሊያውያን ነው።
Share




