ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበር ፕሬዚደንት፤ የአፍሪካ ቀን የማኅበረሰብ ስኬት ሽልማት ተሸላሚ፤ የሽልማቱን ፋይዳና የማኅበሩን ማኅበረሰባዊ አስተዋፅዖዎች አንስተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የአፍሪካ ቀንን በአፍሪካውያንና አፍሪካውያን - አውስትራሊያውያን የማክበር ፋይዳዎች
- የኢትዮጵያውያን ተሳትፎ በአፍሪካ ቀን ዝግጅት
- የመጪ ኩነቶች መሰናዶ
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE starting June 12 2026

Dr Tesfaye Yigzaw, President of the Ethiopian Community Association of Victoria, 2026 Africa Day Community Achievement Award recipient. Credit: Sentayehu Bekele
Published
By Kassahun Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends



