Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"በጎ መሥራት ለራስም፤ ለማኅበረሰብም ጠቃሚ ነው። ሁላችንም መንፈሳችንን ወደ በጎ መንገድ መርተን ምሳሌ እንድንሆን በአደራ መልኩ ለማኅበርሰቡ አሳስባለሁ" ወርቅነህ ባይህ

Workkneh B Engeda.png

Workneh Bayih Engeda. Credit: WB.Engeda

አቶ ወርቅነህ ባይህ፤ የኩዊንስላንድ አፍሪካውያን ማኅበረሰባት ምክር ቤት የዓመቱ በጎ ፈቃደኛ ተሸላሚ ሆነዋል። ለሽልማት ስላበቋቸው የረጅም ጊዜያት የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶቻቸው አንስተው ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የበጎ ፈቃደኛነት ተነሳሽነት
  • አስተዋፅዖዎች
  • ቀጣይነት
  • የኢትዮጵያውያን በጎ ፈቃደኞች ማኅበር ምሥረታ ዕሳቤ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now