አቶ ወርቅነህ ባይህ፤ የኩዊንስላንድ አፍሪካውያን ማኅበረሰባት ምክር ቤት የዓመቱ በጎ ፈቃደኛ ተሸላሚ ሆነዋል። ለሽልማት ስላበቋቸው የረጅም ጊዜያት የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶቻቸው አንስተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የበጎ ፈቃደኛነት ተነሳሽነት
- አስተዋፅዖዎች
- ቀጣይነት
- የኢትዮጵያውያን በጎ ፈቃደኞች ማኅበር ምሥረታ ዕሳቤ
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Kassahun Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends
