"የኢትዮጵያ አየር መንገድን 'ከአፍሪካ የወጣ አፍሪካዊ አየር መንገድ' ነበር የምንለው፤ አሁን 'ከአፍሪካ የወጣ የዓለም አየር መንገድ' ነው የምንለው" ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳ

AMCF Eng. Telila Deressa Gutema.png

Ethiopian Airlines Airbus A350-941 landing at Washington Dulles International Airport following a journey from Rome, Italy (L), Eng. Telila Deressa Gutema, Outgoing Regional Manager of Ethiopian Airlines for Singapore, Australia and New Zealand (C), African Music and Cultural Festival 2025, guest of honour (Premier of Victoria, Jacinta Allan, centre) and community members at Federation Square, Melbourne, Australia, Saturday, 22 November 2025. Credit: Getty Images / SBS Amharic

"አውስትራሊያ ጥሩ ሀገር ናት፣ ብንመጣም የምናተርፍባት እንጂ የምታከስረን ሀገር አይደለችም፤ ሕዝቧም ተቀባይ የሆነ ሀገር ስለሆነች ወደ አውስትራሊያ መብረር የማይፈልግ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሠራተኛ የለም። እርግጠኛ ነኝ፤ አውሮፕላን እንደተገኘ የድርጅቴ ቀዳሚ ጉዳይ የሚሆነው ወደ አውስትራሊያ መብረር ነው" ያሉት ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳ ጉተማ፤ ተሰናባች የሲንጋፖር፣ አውስትራሊያና ኒውዝላናድ ቀጣና ሥራ አስኪያጅ፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድን የቀጣና ተግዳሮቶችንና ስኬታማ ክንውኖችን አንስተው ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የአፍሪካ ሙዚቃና ባሕላዊ ፌስቲቫል 2025 እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ መድረክ
  • ውጥን ሂደት - አዲስ የበረራ መስመር ከአዲስ አበባ ወደ አውስትራሊያ
  • የስንብት ቃል
  • ትውውቅ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service