ለሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ ድምፅ የሚሰጥበት ቀን ግንቦት 24 እንዲሆን ጥሪ ቀረበ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

በሶማሌ ክልል ማረሚያ ቤቶችና በፖሊስ ጣቢያዎች፤ በታሳሪዎችና ተጠርጣሪዎች ላይ ይፈፀሙ የነበሩ ድብደባዎችና የማሰቃየት ተግባራት ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል እንዳስየ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገለጠ


ታካይ ዜናዎች
  • ኢትዮጵያ ለፋይናንስ ማጭበርበር ወንጀል ምቹ ከሆኑ ሀገራት ከ112 መካከል 102ኛ ደረጃ ላይ ተቀመጠች
  • ባለፉት ሶስት ወራት ለኬንያና ጂቡቲ በሽያጭ ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል ከ34 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ መሰብሰቡ ተገለጠ
  • 'በአዲስ አበባ የመንግሥት ወይም የ4 ቁጥር ሰሌዳ ተጠቃሚ ተሽከርካሪዎች የትራፊክ ሕግ እየተላለፉ አስቸግረውኛል' አለ የአዲስ አበባ ትራፊክ አስተዳደር
  • የኢትዮጵያ አየር መንገድ 21ኛውን Airbus A350-900 አውሮፕላን መረከቡን ገለጠ
  • ኢትዮጵያ በዓለም ላይ ደካማ የመጽሐፍ ንባብ ልምድ ካላቸው ሀገራት ተርታ ተመደበች
  • በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ ከ4000 በላይ ሰዎች እንደሚሳተፉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now