ሕወሓት በምርጫ ቦርድ በልዩ ሁኔታ የተሰጠውን የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ እንደማይቀበል አስታወቀ፤ በሌላም በኩል ምርጫ ቦርድ ለሕወሓት የሰጠው የምዝገባ ማረጋገጫ በተጭበረበረ ማስረጃ የተመሠረተ በመሆኑ ምርመራ እንዲካሔድበት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚደንትና የሕወሓት ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታቸው ረዳ ጠየቁ
ታካይ ዜናዎች
- በቀሪዎቹ የክረምት ወራት በመጠንና በስርጭት ከባድ ዝናብ ሊኖር እንደሚችል ቅድመ ማስጠንቀቂያ መሰጠት
- በሶማሌ ክልል በጎርፍ አደጋ ሳቢያ 3000 የሚጠጉ አባወራዎች መፈናቀል
- የኢዜማ ዋና ፀሐፊ ከፓርቲ አባልነታቸው መልቀቅ
- ሶማሊያና ኢትዮጵያ በወደብ ስምምነት ዙሪያ በቀጣትይ ሳምንት በተርክዬ ለመነጋገር ውጥን መነደፍ
- የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት ኢትዮጵያን በአባልነት መቀበል
- ሳትታገት ታግቻለሁ በማለት ከእናቷ ላይ 300 ሺህ ብር የጠየቀችው ግለሰብ ከእነ አባሪዋ በቁጥጥር ስር መዋል
Share





