በሜልበርን-አውስትራሊያ የተቃውሞ ሰልፍ ተካሔደ07:35Ethiopian Amhara Community members and supporters protested against the Ethiopian Government in Melbourne, Australia, on 13 August 2023. Credit: SBS Amharicኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (5.41MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በሜልበርን የአማራ ሕብረት ማኅበር እሑድ ነሐሴ 7 / ኦገስት 13 በአማራ ክፍለ አገር በመካሔድ ላይ ያለው ግጭት በሰላማዊ ሰዎች ሕይወት ላይ እያደረሰ ካለው ጥፋት ጋር አያይዞ በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ የማኅበረሰቡ አባላትና ደጋፊዎች ተገኝተው የተቃውሞ ድምፃቸውን አሰምተዋል። ማኅበሩ በአባላቱና በስሙ ባለ አራት ነጥብ ጥሪዎችን አቅርቧል።አንኳሮችበሜልበርን የአማራ ማሕበረሰብ ማኅበርየተቃውሞ ሰልፍየለውጥና ድጋፍ ጥሪShareLatest podcast episodes" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው