በትግራይ ክልል ያረበበው ስጋት ከፌዴራል መንግሥቱ ተሻግሮ የዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ ትኩረት ስቧል

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

የብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን 'የአማራ ክልል መንግሥት ተኩስ አቁሜያለሁ ብሎ በማወጅ የመጀመሪያውን እርምጃ እንዲወስድ' ጠየቀ


አንኳሮች
  • በኢትዮጵያ ከሚከተሰተው ዓይነ ስውርነት መካከል በግላኮማ የሚመጣው ቀዳሚ ነው መባል
  • በቀድሞ የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ ላይ የ13 ዓመታት ፅኑዕ እሥር ብይን መጣል
  • በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ዳግም ጦርነት እንዳይቀሰቀስ ከወዲሁ መግታት እንደሚገባ የአሜሪካና የአውሮፓ ዲፕሎማቶች ማሳሰቢያ
  • የታዋቂ የኩናማ ሙዚቃ ተጫዋች ድምፃዊ ኪዳኔ ኃይሌ ዜና ዕረፍት
  • የገዛ ልጁን አንቆ በመግደል አስከሬኗን መፀዳጃ ቤት ጉድጓድ ውስጥ የከተተው አባት ላይ ፅኑዕ የዕድሜ ልክ እሥራት መቀጮ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now