Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ሀገራዊ ምክክር ተወካዮች ሰንደቅ ዓላማን አካትቶ እስከ መገንጠል የሚፈቅደው የፌዴራል ሕገ መንግሥት አንቀፅ 39 እንዲሻሻል ምክረ ሃሳብ አቀረቡ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png
Credit: SBS Amharic

በእነ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረመድኅን የተመራው የሕወሓት ጉባኤ የድርጅቱን ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ 17 የማዕከላዊ አባላትን ማግለልና በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደርና የሕወሓት ምክትል ሊቀመንበር ጌታቸው ረዳ ሰብሳቢነት እየተካሔደ ያለው ሌላኛው "ሕወሓትን መታደግ" ጉባኤ በሕወሓት መካከል ተከስቶ ያለውን ልዩነት አስፍቶ ቀጥሏል።


Published

Updated

By Demeke Kebede

Source: SBS


Share this with family and friends


በእነ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረመድኅን የተመራው የሕወሓት ጉባኤ የድርጅቱን ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ 17 የማዕከላዊ አባላትን ማግለልና በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደርና የሕወሓት ምክትል ሊቀመንበር ጌታቸው ረዳ ሰብሳቢነት እየተካሔደ ያለው ሌላኛው "ሕወሓትን መታደግ" ጉባኤ በሕወሓት መካከል ተከስቶ ያለውን ልዩነት አስፍቶ ቀጥሏል።


ታካይ ዜናዎች

  • የኢትዮጵያ ማስጠንቀቂያ ለሶማሊያ
  • የታጠቁ ኃይሎችን በሀገራዊ ምክክር የማካተት ምክረ ሃሳብ
  • በኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ የክልል የሴት ፕሬዚደንት
  • በዝንጀሮ ፈንጣጣ የተጠቃ ግለሰብ ኢትዮጵያ ውስጥ እስካሁን አለመመዝገብ
  • የኢትዮጵያ መንግሥት የኤሌክትሪክ ታሪፍን በየሶስት ወሩ በ10 ፐርሰንት የመጨመር ውሳኔ መፅደቅ
  • የሕፃን ሔቨን አሰቃቂ ግድያ ከፍተኛ ሀገራዊ መነጋገሪያ መሆንና የፍትሕ ጥያቄ

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now