73 መሥሪያ ቤቶችና 15 ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች ከደንብና መመሪያ ውጪ የ2 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ግዢ መፈፀማቸው ተመለከተ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በግለሰቦች ስም የባንክ ሂሳብ ከፍቶ ከ17 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰቡና ከእዚያም ውስጥ 9 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ለትርፍ ሰዓት ክፍያና የበዓል ስጦታ መዋሉ ተገለጠ


ታካይ ዜናዎች
  • በአዲስ አበባ የ41 ትምህርት ቤቶች ፈቃድ መሰረዝ
  • የኢሕአፓ ሊቀመንበር አቶ ዝናቡ አበራን ጨምሮ ዘጠኝ ተጠርጣሪዎች በዋስ የመለቀቅ ብይን
  • የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ሕንፃ ዕደሳ
  • የአውሮፓ ኅብረት ለ48 ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች የትምህርት ዕድል መስጠት
  • በኢትዮጵያ 50 የሰብዓዊ ዕርዳታ ሠራተኞች ሕይወት መጥፋት
  • በሸካ አንድ የአራት ዓመት ሕፃን በንብ መንጋ ተነድፎ መሞት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service