ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ከሕግና መመሪያ ውጪ የተጠቀሙ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች እስካሁን የገንዘቡን 86 በመቶ አለመመለሳቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት አስታወቀ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

አማኑኤል የአዕምሮ ልዩ ሆስፒታል ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ100 ሺህ በላይ ለሆኑ ተገልጋዮች የሕክምና አገልግሎት መስጠቱን ገለጠ


ታካይ ዜናዎች
  • የፕላስቲክ ከረጢት ማምረትን አስመልክቶ የወጣው አዋጅ ተግባራዊ መሆን ሲጀምር ከ800 በላይ ፋብሪካዎች ለስጋት ተጋላጭ እንደሚሆኑ መጠቆም
  • በመላ ኢትዮጵያ 125 የዝንጀሮ ፈንጣጣ የለይቶ ማከሚያ ማዕከላት ተደራጅተው ለአገልግሎት ዝግጁ መሆን
  • ኢትዮጵያ በሚቀጥለው ዓመት መጋቢት ወር ላይ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ትሆናለች ተብሎ መጠበቅ
  • የዓባይ ወንዝ ተፋሰስ ኮሚሽን በመጪው መስከረም መቋቋም
  • የአልቤርቶ ቫርኔሮ የቀብር ሥነ ሥርዓት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now