ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ከሕግና መመሪያ ውጪ የተጠቀሙ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች እስካሁን የገንዘቡን 86 በመቶ አለመመለሳቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት አስታወቀ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

አማኑኤል የአዕምሮ ልዩ ሆስፒታል ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ100 ሺህ በላይ ለሆኑ ተገልጋዮች የሕክምና አገልግሎት መስጠቱን ገለጠ


ታካይ ዜናዎች
  • የፕላስቲክ ከረጢት ማምረትን አስመልክቶ የወጣው አዋጅ ተግባራዊ መሆን ሲጀምር ከ800 በላይ ፋብሪካዎች ለስጋት ተጋላጭ እንደሚሆኑ መጠቆም
  • በመላ ኢትዮጵያ 125 የዝንጀሮ ፈንጣጣ የለይቶ ማከሚያ ማዕከላት ተደራጅተው ለአገልግሎት ዝግጁ መሆን
  • ኢትዮጵያ በሚቀጥለው ዓመት መጋቢት ወር ላይ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ትሆናለች ተብሎ መጠበቅ
  • የዓባይ ወንዝ ተፋሰስ ኮሚሽን በመጪው መስከረም መቋቋም
  • የአልቤርቶ ቫርኔሮ የቀብር ሥነ ሥርዓት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service