"በፌዴራል ሌበር ስም ለሁላችሁም መልካም አዲስ ዓመትን ልመኝ እወዳለሁ" አንድሩ ጊለስ

Community

Andrew Giles MP Source: AAP

የአውስትራሊያ ፌዴራል ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልና የአውስትራሊያ ሌበር ፓርቲ የመድብለባህላዊ ጉዳዮች ተጠሪ፤ አዲሱን የኢትዮጵያ ዘመን መለወጫ አስመልክተው መልካም ምኞታቸው በፓርቲያቸው ስም ይገልጣሉ።


በፌዴራል ሌበር ስም ለሁላችሁም መልካም አዲስ ዓመትን ልመኝ እወዳለሁ።

ወረርሽኙ ለእያንዳንዱ የአውስትራሊያ ማኅበረሰብ በእጅጉ ፈታኝ ነው።

 

በተለይም ከበርካታ ቤተሰቦቻቸውና ጓደኞቻቸው ተለይተው ላሉቱ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ። ምንም ጥርጣሬ የለውም፤ አገር ቤት ካለው ብርቱ አዋኪ ሁነት ጋር።

ይሁንና ይህ አዲስ ዓመት ለሁላችንም ሐሴትን እንደሚያጎናፅፈን ጥርጣሬ የለኝም።

ሁኔታው ሲፈቅድም አብሬያችሁ ለማክበር እሻለሁ።


Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
"በፌዴራል ሌበር ስም ለሁላችሁም መልካም አዲስ ዓመትን ልመኝ እወዳለሁ" አንድሩ ጊለስ | SBS Amharic