የዛሬ 30 ዓመት ጁን 3 / ግ ንቦት 26 የአውስትራሊያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የነባር ዜጎች የመሬት ባለቤትነት መብትን አስመልክቶ ብይን ሰጥቷል። የፍትህ ጥየቃ ክርክር ባነሳው ኤዲ ኮይኪ ማቦ ስም ታሪካዊ ውሳኔ ላይ ተደርሷል። ታሪካዊ ብይኑን ሞገስ ለማላበስም የማቦ ቀን በየዓመቱ ይታሰባል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Felicity Davey
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

