“ ትኩረታችን አፍሪካውያን አውስትራሊያውያንን ስራ ፈጣሪ በማድረግ ህይወታቸውን መለወጥ ነው ”- አቶ ኅይለ ልኡል ገብረ ስላሴ

Haileluel Gebreselassie

Haileluel Gebreselassie Source: Supplied

በሜልበርን ዪኒቨሲቲ ለአፍሪካውን አውስትራሊያውያን የተዘጋጀውን የብሉናይል አፍሪካን አውስትራሊያውያን ቢዝነስ ማስተር ክላስ ያጠናቀቁ የመጀመሪያዎቹ ሰልጣኞ በመጪው እሁድ ለምርቃት ይበቃሉ ፡፡ ስለጠናውን በተመለከተ አቶ ኅይለ ልኡል ገብረ ስላሴ በሜልበርን ዩኒቨርሲቲ የብሉናይል አፍሪካን አውስትራሊያውያን ቢዝነስ ማስተር ክላስ ኮሚኒቲ ፕሮግራም ዳይሬከተር ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now