“ ትኩረታችን አፍሪካውያን አውስትራሊያውያንን ስራ ፈጣሪ በማድረግ ህይወታቸውን መለወጥ ነው ”- አቶ ኅይለ ልኡል ገብረ ስላሴ

Haileluel Gebreselassie Source: Supplied
በሜልበርን ዪኒቨሲቲ ለአፍሪካውን አውስትራሊያውያን የተዘጋጀውን የብሉናይል አፍሪካን አውስትራሊያውያን ቢዝነስ ማስተር ክላስ ያጠናቀቁ የመጀመሪያዎቹ ሰልጣኞ በመጪው እሁድ ለምርቃት ይበቃሉ ፡፡ ስለጠናውን በተመለከተ አቶ ኅይለ ልኡል ገብረ ስላሴ በሜልበርን ዩኒቨርሲቲ የብሉናይል አፍሪካን አውስትራሊያውያን ቢዝነስ ማስተር ክላስ ኮሚኒቲ ፕሮግራም ዳይሬከተር ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
Share




