ባልትና- ‘ የኢትዮጵያ ላቭ ኬክ ’ አሰራር

Ethiopian Love Cake preparation

Ato Temame Hussien Source: T.H

አቶ ተማም አክመል ሁሴን በባላራት የመርካማ የአፍሪካ ሬስቶራንት ባለቤት እንደሚሉት ፤ ኢትዮጵያውያን የራሳችን የሆነ የኬክ አሰራር የለንም። ሁሉም ከሌሎች የተቀዳ ነው ። ስለሆነም በተለይ በጾም ወቅት እና ለቬጋኖች የሚሆን “ የኢትዮጵያ ላቭ ኬክ” የሚባለውን ለመስራት ችያለሁ ብለውናል ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now