አቶ ተማም አክመል ሁሴን በባላራት የመርካማ የአፍሪካ ሬስቶራንት ባለቤት እንደሚሉት ፤ ኢትዮጵያውያን የራሳችን የሆነ የኬክ አሰራር የለንም። ሁሉም ከሌሎች የተቀዳ ነው ። ስለሆነም በተለይ በጾም ወቅት እና ለቬጋኖች የሚሆን “ የኢትዮጵያ ላቭ ኬክ” የሚባለውን ለመስራት ችያለሁ ብለውናል ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

