ቤንዴሬ ኦቦያ፤ ኢትዮጵያዊቷ የአውስትራሊያ ብሩህ ኮከብ አትሌት12:35Australian athlete Bendere Oboya. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (12.99MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ቢንዴሬ ኦቦያ ውልደቷ እ.አ.አ በ2000 ዓ.ም ጋምቤላ ከተማ ኢትዮጵያ ነው። የአባቷን ኦፓሞ ኦቦያ ኦጋሬን እግር ተከትላ ለአገረ ኬንያ የስደት ሕይወት ግድ የተሰኘችው የአንደኛ ዓመት የልደት በዓል ሻማዋን 'እፍ' ብላ ባጠፋች ማግስት ነው። ዕድገቷ ምዕራብ ሲድኒ ፔንዲል ሂል ክፍለ ከተማ ሲሆን፤ ኑሮዋን ሜልበርን ከተማ ካደረገች ከርማለች። ኢትዮጵያዊ ደሟ አጋዥ ሆኗት ከታዳጊ ወጣቶች የክፍለ ከተማ የሩጫ ውድድር እስከ ቶኪዮ ኦሎምፒክ ደርሳለች። የSBS ቴሌቪዥን የሕይወት ታሪኳን RUNGIRL በሚል ዘጋቢ ፊልም ቀርፆ ኦገስት 18 / ነሐሴ 12 በአውስትራሊያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 8:30pm ለሕዝብ ዕይታ ሊያቀርበው መሰናዶውን ጨርሷል።አንኳሮች ውልደትና ዕድገትየስደት ሕይወትቤንዴሬና የአትሌቲክስ ዓለምShareLatest podcast episodesየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ እንዳደረገ የተጠረጠረው ግለሰብ ማምሻውን ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነውየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮችን ምዝገባ እንዲያከናውኑ ከተከፈቱ ምርጫ ጣቢያዎች መካከል 22ቱ ሕገወጥ ድርጊት በመፈፀማቸው መዝጋቱን አስታወቀመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ