ቤንዴሬ ኦቦያ፤ ኢትዮጵያዊቷ የአውስትራሊያ ብሩህ ኮከብ አትሌት

Community

Australian athlete Bendere Oboya. Source: Getty

ቢንዴሬ ኦቦያ ውልደቷ እ.አ.አ በ2000 ዓ.ም ጋምቤላ ከተማ ኢትዮጵያ ነው። የአባቷን ኦፓሞ ኦቦያ ኦጋሬን እግር ተከትላ ለአገረ ኬንያ የስደት ሕይወት ግድ የተሰኘችው የአንደኛ ዓመት የልደት በዓል ሻማዋን 'እፍ' ብላ ባጠፋች ማግስት ነው። ዕድገቷ ምዕራብ ሲድኒ ፔንዲል ሂል ክፍለ ከተማ ሲሆን፤ ኑሮዋን ሜልበርን ከተማ ካደረገች ከርማለች። ኢትዮጵያዊ ደሟ አጋዥ ሆኗት ከታዳጊ ወጣቶች የክፍለ ከተማ የሩጫ ውድድር እስከ ቶኪዮ ኦሎምፒክ ደርሳለች። የSBS ቴሌቪዥን የሕይወት ታሪኳን RUNGIRL በሚል ዘጋቢ ፊልም ቀርፆ ኦገስት 18 / ነሐሴ 12 በአውስትራሊያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 8:30pm ለሕዝብ ዕይታ ሊያቀርበው መሰናዶውን ጨርሷል።


አንኳሮች


 

  • ውልደትና ዕድገት
  • የስደት ሕይወት
  • ቤንዴሬና የአትሌቲክስ ዓለም

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
ቤንዴሬ ኦቦያ፤ ኢትዮጵያዊቷ የአውስትራሊያ ብሩህ ኮከብ አትሌት | SBS Amharic