ቤንዴሬ ኦቦያ፤ ኢትዮጵያዊቷ የአውስትራሊያ ብሩህ ኮከብ አትሌት12:35Australian athlete Bendere Oboya. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.99MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ቢንዴሬ ኦቦያ ውልደቷ እ.አ.አ በ2000 ዓ.ም ጋምቤላ ከተማ ኢትዮጵያ ነው። የአባቷን ኦፓሞ ኦቦያ ኦጋሬን እግር ተከትላ ለአገረ ኬንያ የስደት ሕይወት ግድ የተሰኘችው የአንደኛ ዓመት የልደት በዓል ሻማዋን 'እፍ' ብላ ባጠፋች ማግስት ነው። ዕድገቷ ምዕራብ ሲድኒ ፔንዲል ሂል ክፍለ ከተማ ሲሆን፤ ኑሮዋን ሜልበርን ከተማ ካደረገች ከርማለች። ኢትዮጵያዊ ደሟ አጋዥ ሆኗት ከታዳጊ ወጣቶች የክፍለ ከተማ የሩጫ ውድድር እስከ ቶኪዮ ኦሎምፒክ ደርሳለች። የSBS ቴሌቪዥን የሕይወት ታሪኳን RUNGIRL በሚል ዘጋቢ ፊልም ቀርፆ ኦገስት 18 / ነሐሴ 12 በአውስትራሊያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 8:30pm ለሕዝብ ዕይታ ሊያቀርበው መሰናዶውን ጨርሷል።አንኳሮች ውልደትና ዕድገትየስደት ሕይወትቤንዴሬና የአትሌቲክስ ዓለምShareLatest podcast episodes" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው