አቶ በሪሁን ደጉ - በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ባለሙሉ ሥልጣን ሚኒስትርና ምክትል ሚሽን መሪ፤ የኢትዮጵያን አዲስ ዓመት ቅበላ ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ያስተላልፋሉ።
“መጪው ዘመን የሰላም፣ የተስፋና የስኬት እንዲሆንልን እመኛለሁ” - አቶ በሪሁን ደጉ

Beryihun Degu Source: SBS Amharic
*** በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የምትገኙ ኢትዮጵያውያን በሴፕቴምበር 13ቱ የሕዳሴ ገቢ ማሰባሰብ አገራዊ ተልዕኮ ፕሮግራም ላይ የአቅማችሁን እንድታደርጉ አደራ እላለሁ።
Share




