“ለ60 ሺህ ያህል ኢትዮጵያውያን ሴቶች ሕይወትን መልሶ የመስጠት ያህል ሥራ የሠሩትን ዶ/ር ካትሪንን በማጣታችን ኤምባሲው ኃዘኑን ይገልፃል” - አቶ በሪሁን ደጉ

Dr Catherine Hamlin (L), and Ato Berihun Degu (R) Source: Courtesy of SBS Amharic and PD
አቶ በሪሁን ደጉ - በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ባለሙሉ ሥልጣን ሚኒስትርና ምክትል ሚሽን መሪ፤ ረቡዕ ማርች 18, 2020 ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩትንና የመጀመሪያይቱን የፊስቱላ ሆስፒታል መሥራች ዶ/ር ካትሪን ሃምሊንን (1924 - 2020) የበጎ አድራጎትና ሙያዊ ግልጋሎቶች አንስተው ይዘክራሉ።
Share




