“ለ60 ሺህ ያህል ኢትዮጵያውያን ሴቶች ሕይወትን መልሶ የመስጠት ያህል ሥራ የሠሩትን ዶ/ር ካትሪንን በማጣታችን ኤምባሲው ኃዘኑን ይገልፃል” - አቶ በሪሁን ደጉ

Berihun Degu - Remembering Dr Catherine Hamlin

Dr Catherine Hamlin (L), and Ato Berihun Degu (R) Source: Courtesy of SBS Amharic and PD

አቶ በሪሁን ደጉ - በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ባለሙሉ ሥልጣን ሚኒስትርና ምክትል ሚሽን መሪ፤ ረቡዕ ማርች 18, 2020 ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩትንና የመጀመሪያይቱን የፊስቱላ ሆስፒታል መሥራች ዶ/ር ካትሪን ሃምሊንን (1924 - 2020) የበጎ አድራጎትና ሙያዊ ግልጋሎቶች አንስተው ይዘክራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service