SKIP TO MAIN CONTENT

ምዕራብ አውስትራሊያውያኑ ኢትዮጵያዊትና ኤርትራዊ ተጋቢ ሙሽሮች የሠርጋቸውን ወጪ ለኢትዮጵያውያን ተፈናቃዮች ለገሱ

Community
Bizualem (Lili) Tegene and Daniel Bahta. Source: Tegene and Bahta

ኢትዮጵያዊቷ ሙሽሪት ብዙዓለም (ሊሊ) ተገኔ እና ኤርትራዊው ሙሽራ ዳንኤል ባህታ የሠርግ ወጪያቸውን ለኢትዮጵያውያን ተፈናቃዮች እንዲደርስላቸው በፐርዝ ምዕራብ አውስትራሊያ ልዩ የመስቀል በዓል ዝግጅት ላይ ቸረዋል። ሙሽሪት ሊሊ "ኢትዮጵያ አገራችን በተለያዩ ችግሮችና ረሃብ ውስጥ ባለችበት ወቅት የምንደርስላት እኛ ነን፤ እግዚአብሔር ኢትዮጵያን በቃሽ እንዲላትና ጋብቻንንም እንዲባርክልን በፀሎታችሁ አስቡን" ስትል፤ ሙሽራ ዳንኤል ባህታ "ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን አንድ ነን፤ ችግሩ የጋራችን ነው" ብሏል።


Published

By Elias Gudisa

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ኢትዮጵያዊቷ ሙሽሪት ብዙዓለም (ሊሊ) ተገኔ እና ኤርትራዊው ሙሽራ ዳንኤል ባህታ የሠርግ ወጪያቸውን ለኢትዮጵያውያን ተፈናቃዮች እንዲደርስላቸው በፐርዝ ምዕራብ አውስትራሊያ ልዩ የመስቀል በዓል ዝግጅት ላይ ቸረዋል። ሙሽሪት ሊሊ "ኢትዮጵያ አገራችን በተለያዩ ችግሮችና ረሃብ ውስጥ ባለችበት ወቅት የምንደርስላት እኛ ነን፤ እግዚአብሔር ኢትዮጵያን በቃሽ እንዲላትና ጋብቻንንም እንዲባርክልን በፀሎታችሁ አስቡን" ስትል፤ ሙሽራ ዳንኤል ባህታ "ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን አንድ ነን፤ ችግሩ የጋራችን ነው" ብሏል።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now