ምዕራብ አውስትራሊያውያኑ ኢትዮጵያዊትና ኤርትራዊ ተጋቢ ሙሽሮች የሠርጋቸውን ወጪ ለኢትዮጵያውያን ተፈናቃዮች ለገሱ

Community

Bizualem (Lili) Tegene and Daniel Bahta. Source: Tegene and Bahta

ኢትዮጵያዊቷ ሙሽሪት ብዙዓለም (ሊሊ) ተገኔ እና ኤርትራዊው ሙሽራ ዳንኤል ባህታ የሠርግ ወጪያቸውን ለኢትዮጵያውያን ተፈናቃዮች እንዲደርስላቸው በፐርዝ ምዕራብ አውስትራሊያ ልዩ የመስቀል በዓል ዝግጅት ላይ ቸረዋል። ሙሽሪት ሊሊ "ኢትዮጵያ አገራችን በተለያዩ ችግሮችና ረሃብ ውስጥ ባለችበት ወቅት የምንደርስላት እኛ ነን፤ እግዚአብሔር ኢትዮጵያን በቃሽ እንዲላትና ጋብቻንንም እንዲባርክልን በፀሎታችሁ አስቡን" ስትል፤ ሙሽራ ዳንኤል ባህታ "ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን አንድ ነን፤ ችግሩ የጋራችን ነው" ብሏል።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
ምዕራብ አውስትራሊያውያኑ ኢትዮጵያዊትና ኤርትራዊ ተጋቢ ሙሽሮች የሠርጋቸውን ወጪ ለኢትዮጵያውያን ተፈናቃዮች ለገሱ | SBS Amharic