ምዕራብ አውስትራሊያውያኑ ኢትዮጵያዊትና ኤርትራዊ ተጋቢ ሙሽሮች የሠርጋቸውን ወጪ ለኢትዮጵያውያን ተፈናቃዮች ለገሱ

Community

Bizualem (Lili) Tegene and Daniel Bahta. Source: Tegene and Bahta

ኢትዮጵያዊቷ ሙሽሪት ብዙዓለም (ሊሊ) ተገኔ እና ኤርትራዊው ሙሽራ ዳንኤል ባህታ የሠርግ ወጪያቸውን ለኢትዮጵያውያን ተፈናቃዮች እንዲደርስላቸው በፐርዝ ምዕራብ አውስትራሊያ ልዩ የመስቀል በዓል ዝግጅት ላይ ቸረዋል። ሙሽሪት ሊሊ "ኢትዮጵያ አገራችን በተለያዩ ችግሮችና ረሃብ ውስጥ ባለችበት ወቅት የምንደርስላት እኛ ነን፤ እግዚአብሔር ኢትዮጵያን በቃሽ እንዲላትና ጋብቻንንም እንዲባርክልን በፀሎታችሁ አስቡን" ስትል፤ ሙሽራ ዳንኤል ባህታ "ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን አንድ ነን፤ ችግሩ የጋራችን ነው" ብሏል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now