"የዘንድሮውን ገና ያከበርነው በታላቅ ደስታና ተስፋ ነው" በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ማኅበረሰብ አባላት08:51Haregewoine Taye (T-L Melbourne), Zewdwe Tesfamariam (L-B Brisbane), and Michael Feleke with his Family (R - Perth). Credit: H.Taye,Z.Tesfamariam, and M.Felekeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (5.42MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን አውስትራሊያ ዓመታዊ ዑደታቸውን ጠብቀው የመጡትን የ2023 / 2015 የፈረንጆችና የማኅበረሰባቸውን በዓለ ገናዎች በፈረቃ አከታትለው አክብረዋል። ወ/ሮ ሐረገወይን ታየ (ከሜልበርን)፣ ወ/ሮ ዘውዴ ተስፋማርያም (ከብሪስበን) እና አቶ ሚካኤል ፈለቀ (ከፐርዝ) የዘንድሮውን የገና በዓል እንደምን ባለ ስሜትና መንፈስ ከቤተሰብና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ጋር እንዳከበሩ ይናገራሉ። በመላው ዓለም ላሉ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያንም የመልካም ምኞት መልዕክቶቻቸውን ያስተላልፋሉ።አንኳሮችበዓለ ገናቤተሰብና ወዳጅ ዘመድሐሴትና ተስፋShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ