የመስቀል በዓል በኢትዮጵያውያን-አውስትራሊያውያን ማኅበረሰባት ዘንድ

Community

Source: Gululat Kebede and Tsehai Shewareged

የመስቀል በዓል በአውስትራሊያ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን ዘንድ በሃይማኖታዊና ባሕላዊ ገፅታው ተከብሯል። ገሚሶቹ በኮሮናቫይረስ ገደቦች ስር ሆነው ያለ ተጋባዥ ወዳጅ ዘመድ ለብቻቸው ሲያከብሩ፤ ሌሎች ገደብ ያልተጣለባቸው ከተሞች ነዋሪ የሆኑቱ ከጓደኞችና ዘመድ አዝማዶች ጋር ታድመው በዓሉን ተጋርተዋል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now