የመስቀል በዓል በአውስትራሊያ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን ዘንድ በሃይማኖታዊና ባሕላዊ ገፅታው ተከብሯል። ገሚሶቹ በኮሮናቫይረስ ገደቦች ስር ሆነው ያለ ተጋባዥ ወዳጅ ዘመድ ለብቻቸው ሲያከብሩ፤ ሌሎች ገደብ ያልተጣለባቸው ከተሞች ነዋሪ የሆኑቱ ከጓደኞችና ዘመድ አዝማዶች ጋር ታድመው በዓሉን ተጋርተዋል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends


