የአባቶች ቀን፤ መኮንን አሻግሬ የሜልበርን ዘፀአት ቤተክርስቲያን ምርጥ አባት ተብለው ተሰየሙ08:43Demsew Demeke and his family (L), and Mekonnen Ashagre's family (R). Credit: D.Demeke and M.Ashagreኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (7.51MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አውስትራሊያ ውስጥ ወርኅ ሴፕተምበር በገባ የመጀመሪያው እሑድ ዜጎች ለአባቶችና የአባት ተምሳሌዎች ፍቅርና ምስጋናቸውን የሚገልጡበት ዕለት ሆኖ በቤተሰብ አባላት ዘንድ ይከበራል። የአደላይድ ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ ደምሰው ደመቀና በሜልበርን ዘፀአት ቤተክርስቲያን የዘንድሮው ምርጥ አባት ሆነው የተሰየሙት የሜልበርን ነዋሪ አቶ መኮንን አሻግሬ ስለ አባቶች ቀን ፋይዳ ይናገራሉ።አንኳሮችየአባቶች ቀንየአባቶች ሚናቤተሰባዊ ፍቅርShareLatest podcast episodesወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነ