የአባቶች ቀን፤ መኮንን አሻግሬ የሜልበርን ዘፀአት ቤተክርስቲያን ምርጥ አባት ተብለው ተሰየሙ08:43Demsew Demeke and his family (L), and Mekonnen Ashagre's family (R). Credit: D.Demeke and M.Ashagreኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.51MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አውስትራሊያ ውስጥ ወርኅ ሴፕተምበር በገባ የመጀመሪያው እሑድ ዜጎች ለአባቶችና የአባት ተምሳሌዎች ፍቅርና ምስጋናቸውን የሚገልጡበት ዕለት ሆኖ በቤተሰብ አባላት ዘንድ ይከበራል። የአደላይድ ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ ደምሰው ደመቀና በሜልበርን ዘፀአት ቤተክርስቲያን የዘንድሮው ምርጥ አባት ሆነው የተሰየሙት የሜልበርን ነዋሪ አቶ መኮንን አሻግሬ ስለ አባቶች ቀን ፋይዳ ይናገራሉ።አንኳሮችየአባቶች ቀንየአባቶች ሚናቤተሰባዊ ፍቅርShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ