በሜልበርን አውስትራሊያ የፉትስክሬይ ሮታሪ ክለብ ዓለም አቀፍ አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ጃማ ፋራህ፤ የድሬዳዋን መርጃና መደጎሚያ ማኅበር በአውስትራሊያ ተጠሪዎች፤ አቶ ሳምሶን ከበደና አቶ ዳዊት ከበደ ስለምን ለድሬዳዋ ድል ጮራ ሆስፒታል የሕክምና ቁሳቁሶችን ለመላክ እንደተነሳሱ ይናገራሉ።
አንኳሮች
- ሮታሪ ክለብ ፉትስክሬይ
- የድሬዳዋን መርጃና መደጎሚያ ማኅበር በአውስትራሊያ ምሥረታ፣ ዓላማና ትልሞች
- ድል ጮራ ሆስፒታል
- ምስጋናና ሽልማት
Share






