Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውን - አንድ አውስትራሊያ አቀፍ የግብረ ሰናይ ድርጅት ማቆም ያሻቸዋልን?

Community Welfare Association Pt 1

Seblewerk Tadesse (U-L), Girma Feyissa (L - L), Adamu Tefera (R) Source: Supplied

ለወቅታዊና ስር የሰደዱ ችግሮች በየፈርጁ ልገሳዎችን ማድረግ ሰብዓዊነትን ማጉላቱ እውነት ነው። እንደማንኛውም አገርና ዜጋ ለኢትዮጵያም ከኢትዮጵያውያን ይበልጥ የሚቀርብም የሞራል ግዴታ ያለበትም የለም። ለኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ‘ከባሕር ማዶ - አገር ቤት ችሮታዎችን ለማድረስና ራሳቸውንም ለመታደግ የግብረ ሰናይ ድርጅት ያሻቸዋልን?’ የሚለው መጠይቅም የማኅበረሰቡን አባላት ምላሽ ይሻል። ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ (ከብሪስበን)፣ አቶ ግርማ ፈይሳ (ከሲድኒ) እና አቶ አዳሙ ተፈራ (ከሜልበርን) ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


ለወቅታዊና ስር የሰደዱ ችግሮች በየፈርጁ ልገሳዎችን ማድረግ ሰብዓዊነትን ማጉላቱ እውነት ነው። እንደማንኛውም አገርና ዜጋ ለኢትዮጵያም ከኢትዮጵያውያን ይበልጥ የሚቀርብም የሞራል ግዴታ ያለበትም የለም። ለኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ‘ከባሕር ማዶ - አገር ቤት ችሮታዎችን ለማድረስና ራሳቸውንም ለመታደግ የግብረ ሰናይ ድርጅት ያሻቸዋልን?’ የሚለው መጠይቅም የማኅበረሰቡን አባላት ምላሽ ይሻል። ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ (ከብሪስበን)፣ አቶ ግርማ ፈይሳ (ከሲድኒ) እና አቶ አዳሙ ተፈራ (ከሜልበርን) ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now