ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውን - አንድ አውስትራሊያ አቀፍ የግብረ ሰናይ ድርጅት ማቆም ያሻቸዋልን?

Community Welfare Association Pt 1

Seblewerk Tadesse (U-L), Girma Feyissa (L - L), Adamu Tefera (R) Source: Supplied

ለወቅታዊና ስር የሰደዱ ችግሮች በየፈርጁ ልገሳዎችን ማድረግ ሰብዓዊነትን ማጉላቱ እውነት ነው። እንደማንኛውም አገርና ዜጋ ለኢትዮጵያም ከኢትዮጵያውያን ይበልጥ የሚቀርብም የሞራል ግዴታ ያለበትም የለም። ለኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ‘ከባሕር ማዶ - አገር ቤት ችሮታዎችን ለማድረስና ራሳቸውንም ለመታደግ የግብረ ሰናይ ድርጅት ያሻቸዋልን?’ የሚለው መጠይቅም የማኅበረሰቡን አባላት ምላሽ ይሻል። ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ (ከብሪስበን)፣ አቶ ግርማ ፈይሳ (ከሲድኒ) እና አቶ አዳሙ ተፈራ (ከሜልበርን) ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now