ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውን - አንድ አውስትራሊያ አቀፍ የግብረ ሰናይ ድርጅት ማቆም ያሻቸዋልን?

Community Welfare Association Pt 1

Seblewerk Tadesse (U-L), Girma Feyissa (L - L), Adamu Tefera (R) Source: Supplied

ለወቅታዊና ስር የሰደዱ ችግሮች በየፈርጁ ልገሳዎችን ማድረግ ሰብዓዊነትን ማጉላቱ እውነት ነው። እንደማንኛውም አገርና ዜጋ ለኢትዮጵያም ከኢትዮጵያውያን ይበልጥ የሚቀርብም የሞራል ግዴታ ያለበትም የለም። ለኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ‘ከባሕር ማዶ - አገር ቤት ችሮታዎችን ለማድረስና ራሳቸውንም ለመታደግ የግብረ ሰናይ ድርጅት ያሻቸዋልን?’ የሚለው መጠይቅም የማኅበረሰቡን አባላት ምላሽ ይሻል። ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ (ከብሪስበን)፣ አቶ ግርማ ፈይሳ (ከሲድኒ) እና አቶ አዳሙ ተፈራ (ከሜልበርን) ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service