Adamu Tefera (L), Girma Feyissa (C), and Seblewerk Tadesse (R) Source: Suppliedኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ከባሕር ማዶ - አገር ቤት ችሮታዎችን ለማድረስና ራሳቸውንም ለመታደግ የግብረ ሰናይ ድርጅት እንደሚያሻቸው የውይይት መድረኩ ተሣታፊዎች፤ ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ (ከብሪስበን)፣ አቶ ግርማ ፈይሳ (ከሲድኒ) እና አቶ አዳሙ ተፈራ (ከሜልበርን) ዕሳቤዎች ተዋድደዋል። አወቃቀሩ ላይ የየራሳቸውን መሠረት መጣያ አተያዮች ቸረዋል።
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ከባሕር ማዶ - አገር ቤት ችሮታዎችን ለማድረስና ራሳቸውንም ለመታደግ የግብረ ሰናይ ድርጅት እንደሚያሻቸው የውይይት መድረኩ ተሣታፊዎች፤ ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ (ከብሪስበን)፣ አቶ ግርማ ፈይሳ (ከሲድኒ) እና አቶ አዳሙ ተፈራ (ከሜልበርን) ዕሳቤዎች ተዋድደዋል። አወቃቀሩ ላይ የየራሳቸውን መሠረት መጣያ አተያዮች ቸረዋል።