አውስትራሊያ አቀፍ የግብረ ሰናይ ድርጅት እንደምንና በእነማን ሊዋቀር ይገባል?

Adamu Tefera (L), Girma Feyissa (C), and Seblewerk Tadesse (R) Source: Supplied
ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ከባሕር ማዶ - አገር ቤት ችሮታዎችን ለማድረስና ራሳቸውንም ለመታደግ የግብረ ሰናይ ድርጅት እንደሚያሻቸው የውይይት መድረኩ ተሣታፊዎች፤ ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ (ከብሪስበን)፣ አቶ ግርማ ፈይሳ (ከሲድኒ) እና አቶ አዳሙ ተፈራ (ከሜልበርን) ዕሳቤዎች ተዋድደዋል። አወቃቀሩ ላይ የየራሳቸውን መሠረት መጣያ አተያዮች ቸረዋል።
Share




