ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ከባሕር ማዶ - አገር ቤት ችሮታዎችን ለማድረስና ራሳቸውንም ለመታደግ የግብረ ሰናይ ድርጅት እንደሚያሻቸው የውይይት መድረኩ ተሣታፊዎች፤ ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ (ከብሪስበን)፣ አቶ ግርማ ፈይሳ (ከሲድኒ) እና አቶ አዳሙ ተፈራ (ከሜልበርን) ዕሳቤዎች ተዋድደዋል። አወቃቀሩ ላይ የየራሳቸውን መሠረት መጣያ አተያዮች ቸረዋል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Adamu Tefera (L), Girma Feyissa (C), and Seblewerk Tadesse (R) Source: Supplied
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

