አውስትራሊያ አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅት ማቆም ያሻልን? እንደምንና በእነማንስ ሊዋቀር ይገባል?

Community Welafre Group

Dr Sherif Seid (U-L), Dr Girma Molla (L-L), and Mrs Zeleka Melese (R) Source: Courtesy of SBS Amharic, ZM, and GM

‘ነብር ዝንጉርጉርነቱን ኢትዮጵያዊ ማንነቱን አይለውጥም’ እንዲሉ፤ ኢትዮጵያውያን የባሕር ማዶ ዜጋ ሆነው ቢኖሩም ኢትዮጵያዊ የማንነት ቁርኝታቸው ግና ከርሮ የተሳሰረ እንጂ ተበጥሶ የተጣለ አይደለም። ለሁለተኛ አገራቸውም ፍቅርና ታማኝነታቸው ሙሉዕ ነው። ወ/ሮ ዘለቃ መለሰ (ከአደላይድ)፣ ዶ/ር ሸሪፍ ሰዒድ (ከካንብራ) እና ዶ/ር ግርማ ሞላ (ከፐርዝ)፤ በኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን አንደበት አንድ አገር አቀፍ የግብረ ሰናይ ድርጅት ማቆም እንደሚያሻና እንደምንና በእነማን መዋቀር እንደሚገባው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service