አውስትራሊያ አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅት ማቆም ያሻልን? እንደምንና በእነማንስ ሊዋቀር ይገባል?

Dr Sherif Seid (U-L), Dr Girma Molla (L-L), and Mrs Zeleka Melese (R) Source: Courtesy of SBS Amharic, ZM, and GM
‘ነብር ዝንጉርጉርነቱን ኢትዮጵያዊ ማንነቱን አይለውጥም’ እንዲሉ፤ ኢትዮጵያውያን የባሕር ማዶ ዜጋ ሆነው ቢኖሩም ኢትዮጵያዊ የማንነት ቁርኝታቸው ግና ከርሮ የተሳሰረ እንጂ ተበጥሶ የተጣለ አይደለም። ለሁለተኛ አገራቸውም ፍቅርና ታማኝነታቸው ሙሉዕ ነው። ወ/ሮ ዘለቃ መለሰ (ከአደላይድ)፣ ዶ/ር ሸሪፍ ሰዒድ (ከካንብራ) እና ዶ/ር ግርማ ሞላ (ከፐርዝ)፤ በኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን አንደበት አንድ አገር አቀፍ የግብረ ሰናይ ድርጅት ማቆም እንደሚያሻና እንደምንና በእነማን መዋቀር እንደሚገባው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።
Share




