አውስትራሊያ አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅት ማቆም ያሻልን? እንደምንና በእነማንስ ሊዋቀር ይገባል?

Community Welafre Group

Dr Sherif Seid (U-L), Dr Girma Molla (L-L), and Mrs Zeleka Melese (R) Source: Courtesy of SBS Amharic, ZM, and GM

‘ነብር ዝንጉርጉርነቱን ኢትዮጵያዊ ማንነቱን አይለውጥም’ እንዲሉ፤ ኢትዮጵያውያን የባሕር ማዶ ዜጋ ሆነው ቢኖሩም ኢትዮጵያዊ የማንነት ቁርኝታቸው ግና ከርሮ የተሳሰረ እንጂ ተበጥሶ የተጣለ አይደለም። ለሁለተኛ አገራቸውም ፍቅርና ታማኝነታቸው ሙሉዕ ነው። ወ/ሮ ዘለቃ መለሰ (ከአደላይድ)፣ ዶ/ር ሸሪፍ ሰዒድ (ከካንብራ) እና ዶ/ር ግርማ ሞላ (ከፐርዝ)፤ በኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን አንደበት አንድ አገር አቀፍ የግብረ ሰናይ ድርጅት ማቆም እንደሚያሻና እንደምንና በእነማን መዋቀር እንደሚገባው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now