"በአገር ቤት የታየው ጦርነት እዚህ ባለው ኅብረተሰባችን ላይ ሥነ አዕምሯዊ ተፅዕኖ አድርጓል"- ዶ/ር ናትናኤል ገመዳ

Pastor Natnael Source: Pastor Dr Natnael Gemeda
ዶ/ር ናትናኤል ገመዳ በዘጸአት የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን ፓስተር በአገር ቤት የታየው ጦርነት እዚህ ባለው ህብረተሰባችን ላይ ሥነ አዕምሯዊ ተፅዕኖ ስለማሳደሩና ቤተክርስቲያናቸውም የ10 ቀናት የጾም ጸሎት ጊዜ ስለማወጇ ይናገራሉ።
Share




