ዶ/ር ናትናኤል ገመዳ በዘጸአት የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን ፓስተር በአገር ቤት የታየው ጦርነት እዚህ ባለው ህብረተሰባችን ላይ ሥነ አዕምሯዊ ተፅዕኖ ስለማሳደሩና ቤተክርስቲያናቸውም የ10 ቀናት የጾም ጸሎት ጊዜ ስለማወጇ ይናገራሉ።
Share

Published
Updated
By Martha Tsegaw
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends


