“በውጭ አገር ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን አሜሪካ ለኢትዮጵያ የከለከለችውን 130 ሚሊየን ዶላርስ በአንድ ቀን ለማሰባሰብ አቅደናል” - አቶ ደምለው አልማውና አቶ አለማየሁ አበበ12:58Demlew Almaw (L) and Alemayehu Abebe (R) Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (23.77MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ዓለማየሁ አበበ - የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተግባር ምክር ቤት መሥራችና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና አቶ ደምለው አልማው - የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተግባር ምክር ቤት መሥራችና አስተባባሪ ስለ ምክር ቤታቸው ተልዕኮ ያሰረዳሉ።አንኳሮች የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተግባር ምክር ቤት ዓላማና ዋነኛ ግቦች በመካሄድ ላይ ያሉ የምክር ቤቱ እንቅስቃሴዎችአገራዊ የመሠረታዊ ልማትና ገጽታ ግንባታ ፕሮጄክት ተሳትፎዎችShareLatest podcast episodesግብፅ ኢትዮጵያ ካሣ ትክፈለኝ አለች"ግጥምን በጃዝ የመጀመሪያውና የመጨረሻው ዒላማ 'ለሰዎች የመዝናኛ መድረክ መክፈት፤ ባሕልን፣ የሀገር ፍቅርንና ዕሴትን ማስተዋወቅ ነው" ተዋናይ ጌታሁን ሰለሞን"የጥምቀትን የተለያዩ የሃይማኖት ሥርዓቶችንና የሕዝቡን ደስታ ስመለከት ሀገሬ ኢትዮጵያ ያለሁ ነው የመሰለኝ" መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴኢትዮጵያ በአሜሪካ የፍልሰት ቪዛ ከማያገኙት 75 ሀገራት መካከል አንዷ ሆነች