“በውጭ አገር ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን አሜሪካ ለኢትዮጵያ የከለከለችውን 130 ሚሊየን ዶላርስ በአንድ ቀን ለማሰባሰብ አቅደናል” - አቶ ደምለው አልማውና አቶ አለማየሁ አበበ

Council For Ethiopian Diaspora Action

Demlew Almaw (L) and Alemayehu Abebe (R) Source: Supplied

አቶ ዓለማየሁ አበበ - የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተግባር ምክር ቤት መሥራችና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና አቶ ደምለው አልማው - የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተግባር ምክር ቤት መሥራችና አስተባባሪ ስለ ምክር ቤታቸው ተልዕኮ ያሰረዳሉ።


አንኳሮች


 

  • የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተግባር ምክር ቤት ዓላማና ዋነኛ ግቦች  
  • በመካሄድ ላይ ያሉ የምክር ቤቱ እንቅስቃሴዎች
  • አገራዊ የመሠረታዊ ልማትና ገጽታ ግንባታ ፕሮጄክት ተሳትፎዎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now