SKIP TO MAIN CONTENT

"የአዲስ አበባን ሀብትና የፖለቲካ ስልጣን መቆጣጠር ኢትዮጵያን መቆጣጠር ተደርጎ በተቀናቃኝ የፖለቲካ አመለካከት ያላቸው ቡድኖች ዘንድ በግልፅ ይታያል" ዶ/ር ዳንኤል ካሳሁን

Daniel K.jpg
Dr Daniel Kassahun, Associate Professor of Geographic Information Systems (GIS) at Austin Community College. Credit: D.Kassahun

ዶ/ር ዳንኤል ካሳሁን፤ በኦስቲን ኮሙዩኒቲ ኮሌጅ ጂ አይ ኤስ ተባባሪ ፕሮፌሰር፤ ሰሞኑን "ከፑንት እስከ 21ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ፤ በካሳሁን ሰቦቃ በSBS የተደረጉ ቃለ መጠይቆችና መጣጥፎች" በሚል ርዕስ በዶ/ር ግርማ አውግቸው አርታኢነትና በሴማዊ ጥናቶች መካነ ተቋም አሳታሚነት ለሕትመት በበቃው መፅሐፍ ላይ "የኢትዮጵያ ታሪካዊ የመዲናዎች ዝውውር ጂኦግራፊያዊ ጠባያት" በሚል ርዕሰ መጠሪያ ስላቀረቡት የመጣጥፋቸው ጭብጦች ይናገራሉ።


Published

Updated

By Kassahun Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ዶ/ር ዳንኤል ካሳሁን፤ በኦስቲን ኮሙዩኒቲ ኮሌጅ ጂ አይ ኤስ ተባባሪ ፕሮፌሰር፤ ሰሞኑን "ከፑንት እስከ 21ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ፤ በካሳሁን ሰቦቃ በSBS የተደረጉ ቃለ መጠይቆችና መጣጥፎች" በሚል ርዕስ በዶ/ር ግርማ አውግቸው አርታኢነትና በሴማዊ ጥናቶች መካነ ተቋም አሳታሚነት ለሕትመት በበቃው መፅሐፍ ላይ "የኢትዮጵያ ታሪካዊ የመዲናዎች ዝውውር ጂኦግራፊያዊ ጠባያት" በሚል ርዕሰ መጠሪያ ስላቀረቡት የመጣጥፋቸው ጭብጦች ይናገራሉ።


አንኳሮች

  • የመዲናዎች ዝውውር ታሪካዊ ዳራና ዋነኛ አስባቦች
  • የመዲናዎች ዝውውር፤ ከምጣኔ ሀብት፣ ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊና ብሔራዊ ማንነት ግንባታ አንፃር
  • የአዲስ አበባ አስተዳደር አወዛጋቢ አተያዮች
ትግራይን በአመዛኙ የትግራይ ተወላጆች ነበሩ የሚያስተዳድሯትና፤ የብሔር ብሔረሰብ ጭቆና ትግራይ ውስጥ ያልሠራ እንደሆነ ይታወቃል።
ዶ/ር ዳንኤል ካሳሁን

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now