ከደአማት እስከ ዐቢይ፤ የአፄ አምደ ፅዮንና አፄ ዘርዓ ያዕቆብ ዘመነ መንግሥታት23:28Dr Deresse Ayenachew Source: D.Ayenachewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (27.19MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ደረሰ አየናቸው - የቀድሞው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የታሪክና ቅርስ አስተዳደር ዲፓርትመንት መምህርና የድኅረ ምረቃ ዲን (አሁን በአገረ ፈረንሳይ በኢትዮጵያ ታሪክ ጥናትና ምርምር ላይ ይገኛሉ) ስለ አፄ አምደ ፅዮንና አፄ ዘርዓ ያዕቆብ ዘመነ መንግሥታት ውርሰ አሻራዎች አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮች አፄ አምደ ፅዮንና አፄ ዘርዓ ያዕቆብ ማን ናቸው?አፄ አምደ ፅዮን የኢትዮጵያ መካከለኛው ዘመን አባት?አፄ ዘርዓ ያዕቆብ ሴቶችን አብዝተው በመንግሥተ ስልጣን ላይ ስለምን ሾሙ?ShareLatest podcast episodes"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም2018 - አዲስ ዓመት፣ አውደ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ