Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

" ምንም እንኳ መጽሐፉ የተለያዩ ቃለ- ምልልሶችን እና መጣጥፎችን ቢይዝም ፤ የትኛውም የህብረተሰብ ክፍል በቀላሉ አንብቦ ሊረዳው በሚችል መልክ የተዘጋጀ ነው ። "- ዶ/ር ግርማ አውጉቸው ደመቀ

Dr Girma A Demeke.jpeg

ዶ/ር ግርማ አውጉቸው ደመቀ " የኢትዮጵያ ከፑንት እስከ 21ኛው ክፍል ዘመን መጀመሪያ " መጽሐፍ አርታኢ ፤ መጽሐፉ 16 የተለያዩ ቃለ ምልልሶችን እና 10 መጣጥፎችን ያካተተ ነው ብለዋል። ቃለ- ምልልሶቹ በኤስ ቢ ኤስ ራድዮ የአማርኛ ቋንቋ ፕሮግራም ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ካሳሁን ሰቦቃ ፤ ከዳእማት እስከ ኢህአዲግ በሚል ርእስ ተዘጋጅተው በጣቢያው በተከታታይ የተላልፉ ናቸው። እንዲሁም አስሩ መጣጥፎች በተለያዩ ጸሀፊዎች ታሪክን ፤ ባህልን ፤ ኪነጥበብን እና ቋንቁን መሰረት አድርገው የተጻፉ ናቸው ሲሉ ተናግረዋል ::


Published

Updated

Presented by Martha Tsegaw

Source: SBS


Share this with family and friends


ዶ/ር ግርማ አውጉቸው ደመቀ " የኢትዮጵያ ከፑንት እስከ 21ኛው ክፍል ዘመን መጀመሪያ " መጽሐፍ አርታኢ ፤ መጽሐፉ 16 የተለያዩ ቃለ ምልልሶችን እና 10 መጣጥፎችን ያካተተ ነው ብለዋል። ቃለ- ምልልሶቹ በኤስ ቢ ኤስ ራድዮ የአማርኛ ቋንቋ ፕሮግራም ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ካሳሁን ሰቦቃ ፤ ከዳእማት እስከ ኢህአዲግ በሚል ርእስ ተዘጋጅተው በጣቢያው በተከታታይ የተላልፉ ናቸው። እንዲሁም አስሩ መጣጥፎች በተለያዩ ጸሀፊዎች ታሪክን ፤ ባህልን ፤ ኪነጥበብን እና ቋንቁን መሰረት አድርገው የተጻፉ ናቸው ሲሉ ተናግረዋል ::


አንኳሮች

  • ቃለ- ምልልሶች- ከዳእማት እስከ ኢሕአዲግ
  • የምርምር እና የጥናት ጽሁፎች
  • የአርታኢው ድርሻ
  • ምስጋና

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now