ግጭቶች እና ጦርነት ለሰው ልጆች ሁሉ ጎጂ ቢሆንም በእናቶች ፤ ሴቶች እና ህጻናት ላይ የሚስከትለው ጉዳት ግን ከሁሉም በላይ ነው ፡፡ ስለሆነም የኢትዮጵያ እናቶች ልጆቻችንን ግብረ ገብ እና ሰው የመሆን ጥበብን ማስተማር ይኖርብናል ሲሉ ዶ/ር እማዬነሽ ስዩም በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ሴቶች ህብረት ፕሬዝደንት አሳስበዋል፡፡
Share

Published
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends



