ዶ/ር እማዬነሽ ስዩም በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ሴቶች ህብረት ፕሬዝደንት በመላው አለም ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የመልካም አዲስ አመት ምኞት መግለጫቸውን ያስተላለፉት ሲሆን አያይዘውም በ2012 አም በአገራችን የተከሰተው አደጋ ዳግም እንዳይከሰት በተለይ በመምእራቡ አለም የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የበኩላቸውን እንዲያደርጉ አደራ ብለዋል ፡፡
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

DR Emayenesh Seyum Source: SBS Amharic
Published
Updated
By Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

