" በአዲሱ አመት በምእራቡ አለም የምንኖር አትዮጵያውያን አገራችንን ለመታደግ የሰላም አምባሳደር እንድንሆን እመኛለሁ፡፡ " ዶ /ር እማዬነሽ ስዩም

.

DR Emayenesh Seyum Source: SBS Amharic

ዶ/ር እማዬነሽ ስዩም በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ሴቶች ህብረት ፕሬዝደንት በመላው አለም ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የመልካም አዲስ አመት ምኞት መግለጫቸውን ያስተላለፉት ሲሆን አያይዘውም በ2012 አም በአገራችን የተከሰተው አደጋ ዳግም እንዳይከሰት በተለይ በመምእራቡ አለም የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የበኩላቸውን እንዲያደርጉ አደራ ብለዋል ፡፡



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service